top of page
  • Writer's pictureየመስቃን ብዙሃን መገናኛ አውታረ መረብ

የመስቃንና ማረቆ ግጭት


ህዳር 05 2011 በመስቃንና ማረቆ መካከል ተከስቶ በነበረው ግጭት በሁለቱ ወረዳዎች አዋሳኝ ቦታዎች የተፈናቀሉ መስቃኖች ቡታጅራ እስታዲየም በጊዜያዊነት ተጠልለው ይገኛሉ። ተጠላዮቹ የማህበረሰብን ድጋፍና የመንግስትን ትኩረት ይሻሉ። የፎቶውን መረጃ ያደረሰን ወንድም ጃፈር ሰማን ለMMN ከቡታጅራ 








49 views0 comments
bottom of page